وَالْعَصْرِ (1)

በጊዜያቱ እምላለሁ፡፡

إِنَّ الْإِنْسَانَ لَفِي خُسْرٍ (2)

ሰው ሁሉ በእርግጥ በከሳራ ውስጥ ነው፡፡

إِلَّا الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَتَوَاصَوْا بِالْحَقِّ وَتَوَاصَوْا بِالصَّبْرِ (3)

እነዚያ ያመኑትና መልካሞችን የሠሩት፣ በእውነትም አደራ የተባባሉት፣ በመታገስም አደራ የተባባሉት ብቻ ሲቀሩ፡፡